ግጥሞች አጫጭር ልብወለዶች ወጎችና ትዝታዎች
ስራ አማረኝ !!
በልጁ ምህረት አዲስ የሆንኩት ሰው፤
በምን መስፈሪያ ነው እኔ እምለካው፣
በአምላክ ሕልውና በፈቃዱ ቅኝት እምራመደው ሰው፣
በዚህ ነው መንገዱ የሚለኝስ ማነው ፣
ሕይወትን ካገኘሁ በመንገዱ ከሄድኹ እውነቱም ከገባኝ፣
እኔ ካለሁበት ሰዎች እንዲገቡ መስራት ነው ያለብኝ፣
የሰማይ አምላኬ ክንውን ከሱ ነው፣ … እኔ ተነሳሁኝ፣
No comments:
Post a Comment