አልፈራም


Saturday, April 27, 2024

ስራ አማረኝ !!

 ስራ አማረኝ !!

በልጁ ምህረት አዲስ የሆንኩት ሰው፤ 

በምን መስፈሪያ ነው እኔ እምለካው፣ 

በአምላክ ሕልውና በፈቃዱ ቅኝት እምራመደው ሰው፣ 

በዚህ ነው መንገዱ የሚለኝስ ማነው ፣ 

ሕይወትን ካገኘሁ በመንገዱ ከሄድኹ እውነቱም ከገባኝ፣ 

እኔ ካለሁበት ሰዎች እንዲገቡ መስራት ነው ያለብኝ፣ 

የሰማይ አምላኬ ክንውን ከሱ ነው፣ …  እኔ ተነሳሁኝ፣

No comments:

Post a Comment