ስራ አማረኝ !!

 ስራ አማረኝ !!

በልጁ ምህረት አዲስ የሆንኩት ሰው፤ 

በምን መስፈሪያ ነው እኔ እምለካው፣ 

በአምላክ ሕልውና በፈቃዱ ቅኝት እምራመደው ሰው፣ 

በዚህ ነው መንገዱ የሚለኝስ ማነው ፣ 

ሕይወትን ካገኘሁ በመንገዱ ከሄድኹ እውነቱም ከገባኝ፣ 

እኔ ካለሁበት ሰዎች እንዲገቡ መስራት ነው ያለብኝ፣ 

የሰማይ አምላኬ ክንውን ከሱ ነው፣ …  እኔ ተነሳሁኝ፣

Comments

Popular Posts